Thursday, October 20, 2011

‹‹ከረባት ያሰረ መነኩሴ ሆነን ነው የኖርነው›› ቄስ በሪሁን


(ነጋድረስ  ጋዜጣ ዛሬ አርብ ጥቅምት 10 2004 ዓ.ም ያስነበበን ዜና)

ቄስ በሪሁን እባላለሁ ተወልጄ ያደኩት ወሎ ክፍለ ሀገር ነው ፡፡ እንደ ማንኛውም ወጣት ኦርቶዶክስ ቤተክርስትያ ነው ያገለገልኩት ፤ መካነ እየሱስ አካባቢዬ ስለነበረች እሷ የወንጌል ሙቀት ሰጠችኝ፡፡ በደሴ ቄስ ሆኜ አገልግያለሁ ፤ የማዕከላዊ ሲኖዶስ የወንጌል መምሪያ ዳይሬክተር ሆኜ አገልግያለሁ፤ የማዕከላዊ ሰሜን ኢትዮጵያ ሲኖዶስ ጳጳስ  ሆኜ መርቻለሁ ፤ አሁን የስነ መለኮት ትምህርት ለመማር አሜሪካ እገኛለሁ … እያለ ስለ ራሱ ብዙ ይነግረናል፡፡ አስተውሉ ይህን ሁሉ ሲሰራ የነበረው የመካነ እየሱስ አማኝ የሆነ አንድ ግለሰብ ነው፡፡



ጥያቄ :- እርስዎ በኦርቶዶክስ ቤተክርስትያን አድገው ከዚያ በመካነ እየሱስ ጌታን እንዳገኙ ነው የነገሩኝ?
በሪሁን ሲመልስ፡- የለም ሙቀት ነው ያገኝሁት

ጥያቄ :- ማለት ? ጥቄው ይቀጥላል
በሪሁን ሲመልስ:- እየሱስ ክርቶስ ስለ ሐጥያቴ በመስቀል ላይ እንደሞተ ግልጽ ሆኖልኝ በአማርኛ የተማርኩት ለማለት ነው(ቤተክርስትያን በጀርመንኛ ነው እንዴ የምታስተምረው?)

ጥያቄ ፡- ቀደም ሲል የነበሩበት ቤተክርስትያን ሙቀት አልነበረም ?
በሪሁን ሲመልስ:-ተው ተው የሚያቀራርብ ነገር እንነጋገር እኔ ለእናት ቤተክርስትያን ጥሩ አክብሮት አለኝ

አሁንም ያሉት የተሀድሶና መናፍቃን አካሄድ እንደዚ እንደምታዩት ነው ፡፡ ሲጀመር ማርያም ታማልዳለች አታማልድም ብለው የሞኝ መናፍቅ አካሄድ አያነሱም ፡፡ አሁን መስሎ ገብቶ ዲያቆን ሆነው ቀድሰው ፤ ቄስ ሆነው አሳልመው ፤ የእኛን የመምህራን ልብስ ለብሰው በአውደ ምህረታችን ላይ አስተምረው ፤ ‹‹የለበሱት የኛ ውስጣቸው የነኛ››  መስለው ነው እየተገዳደሩን  ያሉት


እስቲ ሙሉውን እርስዎ ያንብቡት ብለናል
To Read by Pdf format

Read by image format Click Read more







2 comments:

  1. amazing.Degmo difretu eko new yemigermew ande protestant ande degmo jehova yaderegewal.
    Sellasse leb yistut.

    ReplyDelete
  2. ታዲያ እናንተ እንማን ናችሁ የመናፍቅ ቃል አቀባይ ወይስ ማናፍቅ

    ReplyDelete