Friday, May 29, 2015

ተዓምር



 

ወደ ጻድቃኔ ማሪያም ምዕመናን ጭኖ ሲጓዝ የነበረ አንድ ከባድ የሕዝብ ማመላለሻ አውቶብስ መንገድ ስቶ በፎቶ ግራፉ እንደምታዩት ወደ ቁልቁለት ገደል ቢገባም በመኪናውም ሆነ በተሳፋሪ መንገደኞችለይ ምንም አይነት ጉዳት እንዳልደረሰ ታውቋል።