Monday, October 31, 2011

የመድፈር ሙከራ በቤተክርስትያን

ቶሮንቶ ካናዳ በሚገኝው የኢትዮጵያውያኑ ደብረ ሰላም ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስትያን ውስጥ አንዲት ሴት ላይ የአስገድዶ መድፈር ሙከራ መቃጣቱን ከስፍራው የተሰራጨው ዜና ያስረዳል፡፡ በደብረ ሰላም ቅዱስ ሚካኤል ቤተክርስትያን ውስጥ የበጎ ፍቃድ አገልጋይ የሆነው የ32 ዓመቱ አሸናፊ ካህሳይ በአንዲት ሴት አስገድዶ መድፈር ክስ ቀርቦበት የቶሮንቶ ፖሊስ በቁጥጥር ስር ውሏል፡፡ አሸናፊ ካህሳይ በኮሌጅ ፓርክ ፍርድ ቤት ከቀረበ በኋላ በዋስትና የተለቀቀ ሲሆን ፖሊስ ግን በጉዳዩ ላይ ተጨማሪ መረጃ መስጠት የሚችል ማንኛውም ሰው እንዲተባበረው ጠይቋል፡፡

2 comments:

  1. Egzio!!!!!!!!!!!!
    Gud sayisema Meskerem ayitebam yilual endih new.
    Amilake-Tewahido Yebetachinin gud Asiwegidilin.

    ReplyDelete
  2. are betkristianuan bendezi aynet rikash tegebar semuan atansu-guduan shefenulat !

    ReplyDelete