Thursday, November 3, 2011

የ8ቱ ጉባኤያት አዳሪ ደቀ መዛሙርት በበጀት እጥረት ሳቢያ ትምህርት አቋርጠው በርሀብ ወድቀዋል


የታእካ ነገስት በዓታ ለማያም ገዳም ቀሳውስትና መምህራን ማሰልጠኛ 8ቱ ጉባኤያት አዳሪ ትምህርት ቤት 50 ደቀ መዛሙርት ከ1999 ጀምሮ በቋሚ ሲኖዶስ የተፈቀደላቸው ወርሃዊ 150ብር ድጎማ ከጥቅምት 15 ቀን 2004 ዓ.ም ጀምሮ በመቋረጡትምህርታቸውን መስተጓጎሉን እና በርካታ ተማሪዎችም በርሃብ ተዳክመው በማደሪያ ቤታቸው ወድቀው እንደሚገኙ ደቀመዛሙርቱ በተለይ ለፍትህ ጋዜጣ ገልጸዋል፡፡

No comments:

Post a Comment