Friday, November 4, 2011

‹‹ሰው ፊተኛ ሊሆን ቢወድ ከሁሉ በኋላ የሁሉም አገልጋይ ይሁን›› ማርቆስ 9፤35

  • እግዚአብሔር ፈራጅ አምላክ መሆኑን ረስተውታል ፡፡ 
  • በአጠቃላይ በአለማዊውም ሆነ በመንፈሳዊው ዘንድ ትህትና ፤ መከባበር ፤ ቅንነት፤ ርህራሄ መልካምነት ጠፍቶ በምትኩ ሴረኝነት፤ አድርባይነት፤ ጨካጭነት ፤ስግብግብነት ተተክቷል፡፡ 
  • የምድርን በረከት ለማግኝትም ሆነ የእግዚአብሔርን መንግስት ለመውረስ ብልጠት እና ሴራ ዋጋ የላቸውም ፤ ዋጋ ያላቸው ትህትናና ቅንነት ናቸው ፡፡
To Read in PDF Click Here

Click Read more to continue






ከጊዜ ለኩሉ


No comments:

Post a Comment