Thursday, August 18, 2011

መምህር ዘመድኩን በቀለ ታስሮ የተፈታበትን ቃለ መጠይቅ

ዘመድኩን ስለበጋሻው ……
  • በጋሻው ተሀድሶም ፕሮቴስታንትም ሙስሊምም የምትለው ሰው ሳይሆን ያልተማረ መሀይምነው: 
  • በጋሻው ህገ ወጥ ሰባኪ ነው፡፡ ከየትኛውም ትምህርት ቤት ሰርተፊኬት ሆነ የሰባኪነት የብቃት ማረጋገጫ ያልተሰጠው ሰው ነው፡፡ ዝም ብሎ አውደምህረት ላይ ነው የቆመው፡፡ ያለመማሩ ኢየሱስ ክርስቶስ እግዚሐብሔር አይደለም ወደሚል ድፍን ያለ ክህደት ውስጥ ከቶታል ፡፡ 
  • ይህ ልጅ ተመከረም አልተመከረም ዋናው ችግር የእውቀት ችግር ነው ፡፡ የእውቀት ድህነት በምክር የሚመለስ አይደለም 
  • የሚያስተምረው የማያውቀውን እና ያልተማረውን ትምህርት ነው ፡፡ 
  • በድብቅ የተቀረፁትም ነገሮች እየመጡ አቅማቸውን እና አቋማቸው እየታየ ነው:: 
  • የቤተክርስትያኗን አስተምሮ እስከፈጸመ ድረስ ሃዋርያ ነው ፡፡ እስከሳተ ድረስ ደግሞ ይሁዳነው 
  • ፓትርያርኩ ጋር የተጠጋው የተደበቀ መሰሎት ነው፡፡ አርማጌዶን ሲወጣ የተፈጠሩት ሁኔታዎች ልጁን መደበቂያ አሳጡት

ቀጣዩን....... Click Read More 







እግዚአብሔር አጽራረ ቤተክርስቲያንን ያስታግስልን ቤተክርስቲያንን ይጠብቅልን::
አሜን

1 comment:

  1. mefred baygebagnem lezemedkun gin siyansew new!!!

    ReplyDelete