Wednesday, August 17, 2011

‘’የሀይማኖታችን ጉዳይ የፓትርያርኩ ብቻ አይደለም’’ ሊቀ ትጉሃን ዘሪሁን ሙላቱ


  • ‹የትርፍን ነገር ከነጋዴ አትማከር የሃማኖትንም ነገር ከመናፍቅ አትከራከር› ጠቢቡ ሲራክ
  • ‘’የሀይማኖታችን ጉዳይ የፓትርያርኩ ብቻ አይደለም የኦርቶዶክሳውያን ሁሉ ጉዳይ ነው’’
  • ድንግል ማርያም ሥላሴን ወልዳለችን ብሎ መጠየቅ የቤተክርስትያን አስተምሮ አይደለም
  • ሥላሴን ወልዳለችን? ብሎ መጠየቅም ሆነ መመለስ ያስወግዛል ምክንያቱም ቤክርስትያናችንን ሦስት አማልክት እንደምታመልክ የሚያስመስል ፤ ሥላሴን ወልዳለችን? ብሎ በመጠየቅ ምዕመናን ‹‹አዎ ›› ካሉ አብ ፤ ወልድ ፤ መንፈስ ቅዱስ ሥጋ ለበሱ ይላሉ ብሎ በመተቸት በዚህ ስልታዊ ማፈግፈግ እናደርጋለን በማለት ‹‹አዎ ›› ካላሉ ሥላሴ አትበሉ የሚለውን ትምህርታችንን እንቀጥላለን ብለው የተጠቀሙበት የማምታቻ ዘዴ ነው ::
  • የመጀመሪያው ተሐድሶ ኤራሞስ የተባለው ሰው ከአምስት ያላነሱ ሥላሴ የሚሉ ቃላትን ከመፅሐፍ ቅዱስ አስወግዷል ፡፡ ምክንያቱም ሥላሴ የሚለውን መረዳት ስላቃተው ነው፡፡ 
  • ሁለተኛ ሰባኪ ሥላሴ አትበሉ የሚለው ሶስት አማልክት መስለው ስለታዩት ነው ፡፡ በዚህም ብዥታ ምክንያት እንደ ማስረጃ ድንግል ማርያም ሥላሰሴን ወልዳለች ማለት ክህደት ነው፡፡ይህ አመለካከቱ እንኳን በመፅሀፍ ቅዱስ በቅዱስ ቁርአን የተወገዘ ነው(ሱራ 4፡171)
“የሃይማኖታችን ጉዳይ የፓትርያርኩ ብቻ አይደለም” የሚለው ሊቀ ትጉሃን ዘሪሁን ሙላቱ ከቅ/ሥላሴ መንፈሳዊ ኮሌጅ የመጀመሪያ ዲግሪውን በሥነ መለኮት፣ ሁለተኛ ዲግሪውን ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ በድኅረ ምረቃ መርሐ ግብር በፊሎሎጂ ትምህርት ተመርቋል። በአሁኑ ወቅትም ደግሞ የዶክትሬት (ፒ.ኤች.ዲ) ጥናቱን በማገባደድ ላይ ነው። በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ላይ ተሐድሶ እንቅስቃሴ ወቅታዊ ሁኔታ እና ቤተ ክርስቲያኒቱ በምትከተለው አስተምህሮ ዙሪያ ከዕንቁ መጽሔት ጋር ያደረገው ቃለ ምልልስ እንደሚከተለው ቀርቧል

ቀጣዩን Click Read More






No comments:

Post a Comment