Monday, September 5, 2011

ታላቅ የምስራች!!!


ኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን
ድምጸ ተዋሕዶ የሬድዮ ስርጭት 
በኢትዮጵያ በመስቀል በዓል ማግስት ይጀምራል!!
  • የመጀመሪያው ስርጭት መሰከረም 20 ቀን 2004 ዓ ም ነው::
  • የስርጭት ጊዜ ፤ ቅዳሜ ምሽት ከ3:30-4:30(በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ነው::)
  • የስርጭት ሞገድ: 15360 KHZ 19 Meter Band አጭ ር ሞገድ
Contact: radiotewahedo@gmail.com

ከአንድ ወር በፊት
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያንን እምነት ፤ ስርዓት ፤ ትውፊት እና ታሪክ የሚያስተምር አኰቴት ዘተዋሕዶ አዲስ የቴሌቪዥን መርሐ ግብር እሁድ ከቀኑ 6፡30– 7፡30(በኢትዮጵያ ሰዓት አቆጣጠር ነው::) በ EBS ቴሌቪዥን በመላው ዓለም ስርጭት መጀመሩ ይታወቃል፡፡



‹‹እግዚሐብሔር ኢትዮጵያን ይባርክ››

1 comment: