Thursday, November 20, 2014

ርዕሰ አድባራትና ወገዳማት አክሱም ጽዮን ማርያም በከፍተኛ ጥበቃ ላይ ትገኛለች

ከሳምንት በፊት በተለያዩ ማኅበራዊ ድረ ገጾች ሲስተጋባ የነበረው ‹‹ቃል ኪዳኑ ታቦት ተሰርቋል›› የሚለውን አሉባልታ ጋር በተያያዘ በአካባቢው ማኅበረሰብ በአካባቢው ፖሊስና በፌደራል መንግሥት በተላኩ የደህንነት ሰዎች አማካኝነት በአሁኑ ሰዓት  ርዕሰ አድባራትና ወገዳማት አክሱም ጽዮን ማርያም በከፍተኛ ጥበቃ ላይ እንደምትገኝ ለማወቅ ተችሏል፡፡ 

No comments:

Post a Comment