Monday, August 15, 2011

ብፁዕ አቡነ ሚካኤል አረፉ




ብፁዕ አቡነ ሚካኤል
የሰሜን ምዕራብ ትግራይ የሽሬ እንዳሥላሴ ሀ/ስብከት ሊቀ ጳጳስ ብፁዕ አቡነ ሚካኤል ከዚህ ዓለም በሞት ተለዩ። እግዚአብሔር አምላክ ነፍሳቸውን በአብርሃም እቅፍ ያሳርፍልን። ለወዳጅ ዘመድ በሙሉ መጽናናትን ያድልልን።
(ዝርዝሩን ወደፊት እናቀርባለን።)

1 comment:

  1. e/r hoy abat alba ebakihin atadrigen le abatochachin edme sithilin amen.

    ReplyDelete