Sunday, August 21, 2011

ጉድ ሳይሰማ......

"ማለዳም። ሰማዩ ደምኖ ቀልቶአልና ዛሬ ይዘንባል ትላላችሁ። የሰማዩን ፊትማ መለየት ታውቃላችሁ፥ የዘመኑንስ ምልክት መለየት አትችሉምን?"- ማቴ 16:3 

  • ከዳንኤል ክብረት ተማሩ …..እምነት እና እውቀት እንዲህ ያደርጋል 
  • ከአቡነ ጳውሎስ ቢሮ የሚወጡ ደብዳቤዎች ጉዳይ 
  • እነ በጋሻው ተሀድሶ የተባሉበት 15 ማስረጃዎች 
  • አቶ በጋሻው ወደ ፍርድ ቤት አመራ 
  • የበጋሻው የቅጥር ደብዳቤ ፎርጅድ ይመስላል 
  • አቶ በጋሻው ኦርቶዶክስ ነውን? 
  • ሁኔታዎች መልካቸውን እየቀየሩ ነው፡፡ 

ሙሉውን ለማንበብ ይጠብቁን.......
‹‹ይጥብቁ አበዛችሁ እኮ ›› የሚል አስተያየት የተሰጠን ሲሆን በአንድ ጊዜ ሁሉን እጄ ላይ ያለውን መረጃ በ1 ቀን ፖስት ማድረግ የምችል ሲሆን ፡፡ ነገር ግን አላማው ሰዎች እንዲያነቡት እና ትምህርት እንዲያገኙበት በተጨማሪም መረጃን ከማካፈል አኳያ ሁሉን ነገር በ1 ቀን ፖስት ማድረግ አስፈላጊ ስላሆነ በሂደት ይጠብቁ የተባሉት ፖስቶች ሁሉን ፖስት የማደርግ መሆኑን በትህትና እገልፃለሁኝ፡፡

2 comments: