Friday, August 12, 2011

ቅዳሴ ማርያም...ንባቡ እና ትርጓሜው

አባ ሕርያቆስ የደረሰው 
ከቀድሞ አባቶች ጀምሮ ሲወርድ ሲዋረድ የመጣው ንባቡ እና ትርጓሜው 
የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስትያን ሊቃውንት እንደ ፃፉትና እንደ ተረጎሙት

በእመቤታችን ቅድስት ድንግል ማርያም አማላጅነት የሚያምኑ እና የሚማፀኑ ሁሉ ውዳሴዋን እና ቅዳሴዋን በመማርና በማስተማር በመፀለይም ጭምር እንዲጠቀሙበት መፅናናትም እንዲያገኙበት ከአበው ሲወርድ ሲዋረድ የቆየውን ንባቡን ከነትርጓሜው በዚህ መልክ አቅርበንላችዋል፡፡

ይህን የእመቤታችንን ቅዳሴ ማርያም በዚህ በፍልሰታ በፆም ወራት ቤተክርስትያን ተገኝተው ለመስማትም ሆነ ለማንበብም ለማይችሉ በተለያየ ሀገራት ለሚገኙ ወገኖች በቀላሉ እንዲያነቡ ተደርጎ የተዘጋጀ













ይቆየን..........

No comments:

Post a Comment