Tuesday, February 14, 2012

ይፍረስ የተባለው የቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስያን



(አንድ አድርገን የካቲት 6 2004ዓ.ም)፡- በደቡብ ክልል በደራሼ ልዩ ወረዳ ዋና ከተማ የሆነችው ጊዶሌ ላይ የሚገኝው የቅዱስ ገብርኤል ቤተክርስያን መንገድ ለመስራት ማስተር ፕላኑ ይነካዋል በሚል ምክንያት የወረዳው አስተዳዳሪዎች የመንገድ ስራን አስታከው ቤተክርስያኑ መፍረስ እንዳለበት አስገንዝበዋል ፤ ይህን የሰማው የአካባቢው ምዕመን እና የከተማዋ መስተዳድር በሁኔታው ፍጥጫ ውስጥ መግባታቸው ከስፍራው የደረሰን ዜና ያመለክታል ፤ ቤተክርስትያናችንን ለሊት በጨለማ መናፍቃን እና አክራሪ ሙስሊሞች ሲያቃጥሉ ሰንብተው አሁን ደግሞ ህግን በማስታከክ ለማፍረስ ታጥቀው ተነስተዋል ፤ ቤተክህነቱ መረጃው ይድረሰው አይድረሰው የምናውቀው ነገር ባይኖርም ፤ ይህን በቤተክርስያናችን ላይ የተነጣጠረን እኩይ ምግባር አጥብቀን የምንቃወም መሆኑን በዚህ አጋጣሚ ለማሳወቅ እንወዳለን ፡፡ የአካባቢው ሀገረ ስብከትም ይሁን ጠቅላይ ቤተክህነት በጉዳዩ ላይ ያላቸውን አቋም ወደፊት ተከታትለን እናንተው ዘንድ እናቀርባለን፡፡

  • ከዚህ በፊት የነበረው የወረዳ አስተዳዳሪ የቤተክርስትያኑን  አጥር በዶዘር ለማፍረስ በሚሞክርበት ጊዜ ዶዘሩ አልንቀሳቀስ ብሎት መቆሙን ለማወቅ ችለናል፡፡

‹‹ቤተክርስትያናችንን እግዚአብሔር ይጠብቅልን››

10 comments:

  1. yes we also support this and the engineer must be accused for this rebellion

    ReplyDelete
  2. lela alama engi bemenged mikinyat betkiristiyanachinen ayidelem yemaninim bet sayineka asalifo mesirat yichalal ! egiziyabiher betekiristiyanachinen yitebik

    ReplyDelete
  3. let me tell you one truth. when the survey take the data of such structures are collected and the alignment design are done without affecting the installed structures especially historical, religious place, parks,......I do not understand why do such illegal action since the construction law does not allow. I believe that there is St. Gabrail who saves (protect) the house of God.

    ReplyDelete
  4. Be Gebriel Melake zend kelid yelem belachew. Fitun bemhiretu we be meatu new. wgachewun yagegnalu

    ReplyDelete
    Replies
    1. EGZIABHIER HOY Betekrstianachinin Tebkilin. Kenetaki Tekulawoch Hizbhn Adi n .Tehadsochunm Libona Sitlin Yikrta Teykew Benseha Tatbew Yimelesu Zend Erdachew Amen.............

      Delete
  5. Egziabhere Betekristianachinen ena Ethiopiane Ytebklene! we have to stand against this secret mov't of Pagans and terrorists!

    ReplyDelete
  6. bekidus GEBIRIEL kelid yelem
    mesiluwachew new sirawin yiseral
    lehulum gin EGZIABIHER BETE CHRISTIYANACHININ YITEBIKILIN AMEN!!!!!!!!!!

    ReplyDelete
  7. Excellent post. I was checking continuously this blog and I
    am impressed! Very useful info particularly the last part :) I care for such information much.
    I was looking for this certain information
    for a long time. Thank you and best of luck.
    Feel free to visit my website : Fez

    ReplyDelete