
እጅግ ዘመናዊ
የተባለውን ሙዚየም ሰርቶ ለመጨረስ በጠቅላላ 25 ሚሊየን ዩሮ ወይም ከ500 ሚሊየን ብር በላይ የኢትጵያ ብር ያስፈልጋል ተብሏል
፤ የመጀመሪያው ዙር ግንባታም በተክለ ብርሀን ኮንስትራክሽን ድርጅት አማካኝነት እየተከናወነ ሲሆን በሙዚየሙ ውስጥ የቅርስ ማስቀመጫ ፤ የአባቶች ማረፊያ እና የተለያዩ
ክፍሎችን ይኖረዋል ብለዋል፡፡
የኢትዮጵያ
ቅርስ ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር አቶ ዮናስ ደስታ በበኩላቸው የሙዚየሙ ስራ “በአለም ቅርስነት የተመዘገቡትን ቦታዎች እይታ
ይለውጥብናል” የሚል ስጋት ዩኔስኮ አድሮበት የነበረ ቢሆንም የአፍሪካ
ተወካዩን ባሳለፍነው መስከረም ወር በመላክ የፈራው እንደማይን አረጋግጧል፡፡ ዩኔስኮ የጥንታዊ ህንጻ ገጽታ እንዲኖረውም እፈልጋለሁ
ባለው መሰረት ግንባታው እተከናወነ ይገኛል በማለት ለሸገር ሬዲዮ ገልጸዋል፡፡
ምንጭ:- ህዳር
7 2005 ዓ.ም (ከጠዋት የሸገር ሬዲዮ ዜና የተወሰደ)
No comments:
Post a Comment