Thursday, October 27, 2011

ተሀድሶን የተቃወሙት ወጣቶች ከእስር ተፈቱ

‹‹ተቻችሎ እና ተከባብሮየኖረውን ሕዝብ ወደ ብጥብጥ በመምራት›› እና “ሰው በመደብደብ” የሚሉ ሁለት የወንጀል ክሦች የቀረቡባቸው “የአዲስ አበባ የጥምቀት ተመላሽ ወጣቶች ማኅበር” ስምንት አባላት ጥቅምት 12 ቀን 2004 ዓ.ም በአዲስ አበባ አስተዳደር የመጀመሪያ ደረጃ ፍ/ቤት አራዳ ምድብ ችሎት ቀርበው ከስምንቱ መካከል ስድስቱ እያንዳንዳቸው በብር 600 ዋስ እንዲወጡ ሲወሰንላቸው፣ የተቀሩት ሁለቱ ደግሞ ለጥቅምት 16 ቀን 2004 ዓ.ም እንዲቀርቡ ፍርድ ቤቱ ትእዛዝ ሰጥቶ ነበር - 

ዛሬ ጥቅምት 17 /2004 ዓ.ም የወጣ ፍትህ ጋዜጣ ጠቅላላ ከታሰሩት 10 ወጣቶች ውስጥ ስምንቱን ትላንት ከ5 ቀን የእስር ቆይታ በኋላ በዋስ መፈታታቸውን እና ሁለቱ እስረኞች ዛሬ እንደሚፈቱ አስነብቧል ፡፡ ከዚህ በተጨማሪ ፖሊስ አስተባባሪ ነው ያለውን ወጣት እየፈለገው መሆኑን ጨምሮ ገልጧል

3 comments:

  1. Thanks to God. Those who stand with truth are always the winners.

    Ye Tewahedo Lijoch bertu!

    ReplyDelete
  2. ከሁከት ማን የሚጠቀም ይመስላችኋል/ ተደድሶና ሰይጣን፡፡ መልካሙን ከክፉ ጋር እንዳታጠፉ ተጠንቀቁ! ውስጥ የያለወው ጠላት ደነኛውን ተሃድሶ እያለ አዋክቦ ማስወጣት ሌላ አላማው መሆኑን አትዘንጉ!

    ReplyDelete
  3. Yetwahdo lejoch, let us be wise. Becarefull what you say and do about anyone who is your brother/sister in our church. Tehadeso is playing a win win game by expelling our own brother/sister by calling false name on to them "you are Tehadeso" who are not actually. Look carefully to these persons they are themselves may be the main tehadeso (seytan sega lebso). Do not be sucpecies on new comers because it will hurt them seriously if they know what you are thinking. See with love and be loving to your fellow christians; this will burn Tehadeso like a hell! please preach this, it is a smart way of tackeling the menaces. It is Spiritual!

    ReplyDelete