Tuesday, October 25, 2011

የማይሰማ የለ




በአሁኑ ሰዓት ይህ ከላይ የምታዩትን መልዕክት በአዲስ አበባ በሺህ የሚቆጠር 2 ገፅ ብዛት ያለው ፅሁፍ በማህበረ ስላሴ ዘደቂቀ ኤልያስ የተፃፈ በየሰዉ እጅ ላይ ይገኛል ፡
ከመልእክቱ ላይ የተወሰደ
‹‹በምድር ላይ ያለን የሰው ልጆች ሁሉ ነገርን ሊያደላድል የቅድስት ምድር ኢትዮጵያን ክብር ሊገልፅ ትንሳኤዋን ሊያረጋግጥ ከብሔረ ህያዋን የመጣው የኃያል ባለስልጣን ቃልና ትዕዛዝ ሰምተን በማስተዋል ወደ እውነት በመምጣት በንስሀ በመታደስ እራሳችንን ልናተርፍ ይገባናል፡፡ ›››  ይላል 

ማህበረ ስላሴ ዘደቂቀ ኤልያስ የሚባሉት ቅድስት ስላሴ ጀርባ መሰብሰቢያ ያላቸው ፤ ብዙ ሰው ተከታይ ያለው ማህበር እንደሆነ ሰውን እያወዛገቡት እንደሆነ ለማወቅ ችለናል፡፡


ሙሉውን ያንብቡ  Click Read more





No comments:

Post a Comment