Wednesday, January 25, 2023

እግዚአብሔር ይመስገን !!


********************
ከቀኖናና ከህግ ውጪ በተደረገው ሲመት ከተሾሙት መካከል መጋቤ ብሉይ ወ ሐዲሳት ቆሞስ አባ ጸጋዘአብ አዱኛ በመንበረ ፀባዖት ቅ/ሥላሴ ካቴድራል የብሉያትና የሐዲሳት ትርጓሜ ጉባዔ ቤት መምህር  የነበሩ ሲሆን ከገቡበት  አገር የማፍረስ አደገኛ ሴራ ተልዕኮ ከያዘው ቡድን ራሳቸውን አግልለው በዚህ ሰዓት ቤተክርስቲያንን ይቅርታ ለመጠየቅ ቅዱስ ሲኖዶስ ጽሕፈት ቤት ተገኝተው ለብፁዕ አቡነ ጴጥሮስ (ዶ/ር) የይቅርታ ደብዳቤ አስገብተዋል።

#አንድ_ሲኖዶስ ...የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን
                          ቅዱስ ሲኖዶስ 

#አንድ_መንበር ...(መንበረ ተክለሃይማኖት)

#አንድ_ፓትሪያርክ ...ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ !!!

#_ኩላዊት_እንጂ_ክልላዊት_ቤተክርስቲያን_የለችንም !!!

No comments:

Post a Comment