
ይህች ቤተ ክርስቲያን
የኦርቶዶክስ ተዋህዶ
ቤተ ክርስቲያን
እምነት ተከታዮች
ብቻ ሳይሆኑ
ለማያምኑትም እና
መናፍቅና አህዛብ
ለሆኑትም የአካባቢው
ሕዝቦች ጭምር
ምሥክር እንደሆነች ይነገርላታል፡ የሀድያ
አካባቢ ምዕመን የዕድሜ ባለፀጋ
የሆኑ የብዙ
አብያተ ክርቲያናት
ባለቤት ነው፡፡
ሆሳዕና ቅዱስ
ጊዮርጊስ፣ ሆሳዕና
አቡነ ተክለ
ሃይማኖት፣ ሆሳዕና
ቅዱስ ሚካኤል፣
ሆሳዕና እግዚአብሔር
ወልድ /በዓለ
ወልድ/፣
መስመስ ቅዱስ
ሚካኤል /በ1034
ዓ.ም
አካባቢ እንደተተለ
የሚነገርለት/ እኝህና
ሌሎችንም ጨምሮ
ረጅም ዓመታትን
ያስቆጠሩ ቅዱሳት
መካናት በአካባቢው እንደሚገኙ ይታወቃል፡፡
/የጎርባቾቭ ፣
የካቲት 21 ቀን
2007 ዓ.ም/