(አንድ አድርገን ታህሳስ 2 2006 ዓ.ም)፡- ዝዋይ ፤ ናዝሬትና ፤ ደብረ ዘይት በማመስ በስተመጨረሻ ደብረ ብርሃን ላይ ሥራው የተጋለጠበት ‹‹አባ›› ማርቆስ ጉዳዩ ከአዲስ አበባ በጠቅላይ ቤተክህነት በተላኩ ሰዎች መታየቱን ከቦታው የደረሰን ማስረጃ ያመለክታል፡፡
በ1446 ዓ.ም የካቲት 2 ቀን በደብረ ብርሃን ላይ ‹‹ለማርያምና ለመስቀሉ አንሰግድም›› የሚል አባ እስጢፋኖስ የተባለ ሰው ደቀ መዛሙርቶቹን ይዞ ትምህርቱን ሲያስፋፋ ጉዳዩ ጆሮአቸው የገባ ንጉስ ዘርዓ-ያዕቆብ ጉዳዩ የሃይማኖት በመሆኑ ለሚመለከታቸው የኃይማኖት አባቶች ሊቃውንተ ቤተክርስቲያናት በመስጠት ሁለቱ የሃይማኖት መሪዎች እንዲነጋገሩና እንዲተማኑ የተሸነፈው ለአሸናፊው እንዲገዛ ትዕዛዝ ሰጥተው መድረኩን ለቀቁ ፡፡
(አንድ አድርገን ታህሳስ 2 2006 ዓ.ም)፡- ዝዋይ ፤ ናዝሬትና ፤ ደብረ ዘይት በማመስ በስተመጨረሻ ደብረ ብርሃን ላይ ሥራው የተጋለጠበት ‹‹አባ›› ማርቆስ ጉዳዩ ከአዲስ አበባ በጠቅላይ ቤተክህነት በተላኩ ሰዎች መታየቱን ከቦታው የደረሰን ማስረጃ ያመለክታል፡፡
በ1446 ዓ.ም የካቲት 2 ቀን በደብረ ብርሃን ላይ ‹‹ለማርያምና ለመስቀሉ አንሰግድም›› የሚል አባ እስጢፋኖስ የተባለ ሰው ደቀ መዛሙርቶቹን ይዞ ትምህርቱን ሲያስፋፋ ጉዳዩ ጆሮአቸው የገባ ንጉስ ዘርዓ-ያዕቆብ ጉዳዩ የሃይማኖት በመሆኑ ለሚመለከታቸው የኃይማኖት አባቶች ሊቃውንተ ቤተክርስቲያናት በመስጠት ሁለቱ የሃይማኖት መሪዎች እንዲነጋገሩና እንዲተማኑ የተሸነፈው ለአሸናፊው እንዲገዛ ትዕዛዝ ሰጥተው መድረኩን ለቀቁ ፡፡




