Title

Thursday, October 13, 2011

‹‹ውሾች ከበቡኝ››


‹‹ውሾች ከበቡኝ›› መፅሀፍ ፀሀፊ ሊቀ ትጉሃን ወንደሰን ተገኝ ሲሆን በዚህ ጊዜ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስትያን ላይ ተሐድሶያውያንና መናፍቃን እያካሄዱ ላሉት ሴራ ያገባኛል፤ ይመለከተኛል ፤ እኔም የቤተክርስትያን ልጅ ነኝ በማለት የፃፋ መፅሀፍ ነው፡፡ እኛም መፅሀፉን ገበያ ላይ ገዝታችሁ ማንበብ ላልቻሉ የቤተክርስትያን ልጆች በpdf መልክ አዘጋጅተንላችዋል፡፡ 
  • ‹‹ሥላሴ አትበሉ እግዚሐብሔር አትበሉ እየሱስ በሉ›› ይች የማን ትምህርት ነች ? መፅሀፉ ላይ ያገኙታል
  • ‹‹የሉተርና  እና የኤራሞስ ግጭት››
  • ካባው የኦርቶዶክስ የሚመስል ድምፁ ግን የተሐድሶ የኤራስሞስ መልእክትና አላማን ያዘለ ሰባኪ አለ
  • ‹‹የለበሰው ሰናፊል ቀሚስ እንኳን ጥርት ያለ የኦርቶዶክስ ስፌትና አሰራር አይደለም››
  • ‹‹እኔ የማስተምረው ስለ ኢየሱስ ነው ይህንንም የማረገው ጸጋየ ኢየሱስ ስለሆነ ነው›› አቶ በጋሻው
  • ‹‹ለጠላቶቼ (ለአጋንንቱ) ሁሉ ምስጋናዬን አቀርባለሁ ፤ ሰይጣን አንድ ርዕስ ሰጥቶኛል በሚቀጥለው አስተምራችኋለሁ›› ዮሴፍ ቤተክርስትያን አውደ ምህረት ላይ የማክሰኞ ቀበኛ ሰባኪ
የመፅሀፉ አርዕስ፡- ‹‹ውሾች ከበቡኝ›› 
ፀሀፊ ፡-ሊቀ ትጉሃን ወንደሰን ተገኝ 
ገፅ ብዛት ፡- 35 
ህትመት ፡- ሚያዚያ 2003 ዓ.ም


ሌሎች ስለ ተሐድሶና መናፍቃን እንቅስቃሴ የተፃፉ መፅሀፍትን ለማውጣት በዝግጅት ላይ እንገኛለን፡፡
‹‹የምንፈራው እውነት የለም››

No comments:

Post a Comment