tag:blogger.com,1999:blog-8952314456407565903.post2811953647921559863..comments2023-09-21T06:03:40.882-07:00Comments on አንድ አድርገን: ዛሬም በመተት ወይም ከጋኔን በመዛመድ ተአምራት የሚያደርግ ስለተገኘ ብቻ የእግዚአብሔር ነው ከማለት ልንታቀብ ይገባናልአንድ አድርገንhttp://www.blogger.com/profile/00312097846922833312noreply@blogger.comBlogger6125tag:blogger.com,1999:blog-8952314456407565903.post-61522117935913800672015-11-13T01:08:30.699-08:002015-11-13T01:08:30.699-08:00Dn. Ante erashe lemenkef aydel zare beerehin yanes...Dn. Ante erashe lemenkef aydel zare beerehin yanesahaw? Antena meselochih Egziabeher beseweyew laye adro seladane minew kire alachuhu? Esu endehon yemadan mengedu bizu new tastemirum yeneberew endezihe aleneber?Anonymousnoreply@blogger.comtag:blogger.com,1999:blog-8952314456407565903.post-20175457695321071862015-11-12T08:36:30.851-08:002015-11-12T08:36:30.851-08:00ቤተ ክህነት ራሱ ያልደፈረውን የመተተኛ መሪጌቶችና ደብተሮች ጉድ መምሕር ግልጥል...ቤተ ክህነት ራሱ ያልደፈረውን የመተተኛ መሪጌቶችና ደብተሮች ጉድ መምሕር ግልጥልጥ አድርገው አፍረጠረጡት እኮ! እኮ የትኛው ሰባኪያነ ወንጌል ነው ዐውደ ነገስቱን በዐውደ ምሕረት ያቃጠለው??? ሁሉም ለራሱና ለቤተሰቡ እየፈራ ይህችን ጉዳይ ንክች አያደርጋትም። በመምሕርማ ጸጋ ከዲያብሎስ እስራት ተፈትተን በንስሐ ታጥበን ለቅዱስ ሥጋው ለክቡር ደሙ በቃን። እና እኛን የመሳሰሉ ሕያው ምስክሮችንስ ምን ልትሉን ነው? አልተፈጠሩም? Hallucination ነው??? ለሰይጣን አሰራር ይህን ያህል ቦታ መስጠት ከተካናችሁ ምነው ለመድኃኒዓለም ፈውስ ጥቂትዋን እንኳን ማመን ተሳናችሁ???!!!!Anonymousnoreply@blogger.comtag:blogger.com,1999:blog-8952314456407565903.post-71030104065688846212015-11-12T03:30:15.989-08:002015-11-12T03:30:15.989-08:00this is a matter of fighting for his own livelihh...this is a matter of fighting for his own livelihhod .Live him alone he is preaching for his worldly desires :Abba Girma is serving God & the laty of EOTC<br /><br />I guess he is a memeber of MK<br /><br />damn Anonymousnoreply@blogger.comtag:blogger.com,1999:blog-8952314456407565903.post-67813356733297770622015-11-10T07:24:44.070-08:002015-11-10T07:24:44.070-08:00man u have to see who u are before u right down ab...man u have to see who u are before u right down about memhire girma.<br /><br />wondehttps://www.blogger.com/profile/14340986213610684582noreply@blogger.comtag:blogger.com,1999:blog-8952314456407565903.post-61856322957898428592015-11-10T04:51:18.309-08:002015-11-10T04:51:18.309-08:00ewent blhale lega egezab her amlak ewntwen lhulach...ewent blhale lega egezab her amlak ewntwen lhulachen eskgalslen dres mnkakefun ttan ewntwen endgalslenn wad lebanachen endenmals kaganent tsenow nsa endywatan atbkan ensaley! ydengle Maryam yasrat legwech bmulew? sytan ytafale thedes ytafal orthodox twhedow yabbale bkerb kan aman!!Anonymousnoreply@blogger.comtag:blogger.com,1999:blog-8952314456407565903.post-18927703603622496252015-11-10T00:02:04.779-08:002015-11-10T00:02:04.779-08:00ወንድሜ ስለምክርህ ቃለ-ሕይወት ያሰማልን፡፡ ብዙዎች እየተቃወማችሁ ነው፡፡ ተቃው...ወንድሜ ስለምክርህ ቃለ-ሕይወት ያሰማልን፡፡ ብዙዎች እየተቃወማችሁ ነው፡፡ ተቃውሟችሁ የቤተክርስቲያንን ድምጽ ለማሰማት እያደረጋችሁ ያለውን ነገር ሳላደንቅ አላልፍም፡፡ በዚህ በአውሬው ዘመን ግድ ማስተዋል ያለብንን ነገር እየነገራችሁን ነው መልካም ነው ልትመሰገኑ ይገባል፡፡ ነገር ግን ወንድሜ እስኪ ምእመኑ እያሉ ያሉትንም እንስማ፣ እንደማመጥ፣ አንዳንዴ እናንተም ስሜታዊ እየሆናችሁ የምእመኑን ችግር ማዳመጥ አልቻላችሁም፡፡ ክርስትና በአንድ ልብ የሚጓዝበት መንገድ ነው፡፡ ከአባቶቻችን የተማርነው ይህንን እውነት ነው፡፡ እናንተ ዛሬ ቴክኖሎጂው ቅርብ ነው ብዙ ድካም አይፈልግም፡፡ ለምሳሌ ብናነሳ የመምህር ግርማ ትምህርትና የሌሎችምAnonymoushttps://www.blogger.com/profile/01654474284961050367noreply@blogger.com